"ወደ መሬት ወድቀን በሰገድን ጊዜ ኃጢአት እንዴት ወደ ታች ጎትታ እንደጣለችን እናስታውሳለን። ዳግመኛም ከወደቅንበት በተነሣን ጊዜ የእግዚአብሔር ጸጋ እና ምሕረት እንዴት ከመሬት እንዳነሣንና የሰማዩን ርስት እንደሰጠን እንመሰክራለን" ቅዱስ ባስልዮስ ዘየዐቢ ዲያቆን አቤል ካሳሁን https://t.me/Dnabel https://youtube.com/channel/UCRvatZyeFOJtXnAjZSOdrZg 56 viewsYabsra, 08:38