Get Mystery Box with random crypto!

የአዲስ አበባ ከተማ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ አቶ በላይ ደጀን በበኩላቸው ትምህርት ቤቶች የነገ | Addis Ababa Education Bureau

የአዲስ አበባ ከተማ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ አቶ በላይ ደጀን በበኩላቸው ትምህርት ቤቶች የነገ የሀገር ተረካቢ ዜጎችም ሆኑ ተተኪ ስፖርተኞች የሚፈሩባቸው ተቋማት እንደመሆናቸው ቢሮው ከአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ጋር በጋራ በመሆን በትምህርት ቤቶች የሚገኙ የማዘውተሪያ ስፍራዎችን በማስፋፋትም ሆነ በተማሪዎችና መምህራን መካከል ስፖርታዊ ውድድሮችን በማካሄድ ላይ እንደሚገኝ ገልጸው በቀጣይ በሁሉም ትምህርት ቤቶች የሚካሄደው የማለዳ ስፖርታዊ እንቅስቃሴ ተጠናክሮ እንዲቀጥልና የስፖርት ሳይንስ መምህራን ሙያዊ ክህሎታቸውን የሚያሳድጉበት ስልጠና እንዲያገኙ በትኩረት የሚሰራ መሆኑን አስታውቀዋል፡፡


በመርሀ ግብሩ የአዲስ አበባ ከተማ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ ዳዊት ትርፉ ባለፉት ሁለት አመታት ሁለቱ ቢሮዎች በጋራ ያከናወኑዋቸው እና በቀጣይ ትኩረት የሚደረግባቸውን ተግባራት አቅርበዋል፡፡



መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!


What Sapp: - https://whatsapp.com/channel/0029VaHFiBpA2pLF0lLslK2D

You Tube: https://www.youtube.com/@addisababaeducationbureau9728

TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau

Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau

Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc

Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication

Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/

Website: - aaceb.gov.et

Email;- aacaebc@gmail.com
    
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/