ዛሬ የጥምቀት እለትን ጨምሮ ቀንና ሌሊት ያለ እረፍት ፕሮጀክቶችንን እየገነቡ ካሉ ትጉህ ሰራተኞቻችን ጋር ምሳ በጋራ በመብላት የጥምቀት በዓሉን አክብረናል:: (ቀን ጥር 11/2016 ዓ.ም) የነዋሪውን የኑሮ ጫና ለማቅለል እና የከተማችንን ገፅታ ለመቀየር የጀመርናቸው ታላላቅ ፕሮጀክቶችንና ሰው ተኮር ስራዎች በተያዘላቸው ጊዜ እና በጀት በጥራት በማጠናቀቅ ለአገልግሎት ክፍት በማድረግ አዲስ አበባን እንደ ስሟ ዉብ አበባ እናደርጋታለን። ፈጣሪ የኢትዮዸያና ህዝቦቿን ይባርክ! ከንቲባ አዳነች አቤቤ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ! You Tube: https://www.youtube.com/@addisababaeducationbureau9728 TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/ Website: - aaceb.gov.et Email;- aacaebc@gmail.com Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/ 12.8K viewsAbebe Chernet, 13:44