የሞዴል ፈተናው ተማሪዎች በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት ላይ ያላቸውን አቀባበል ለመገምገም እንደሚረዳ የገለጹት የአጠቃላይ ትምህርትና ፈተና ምዘና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ዲናኦል ጫላ ከዚህ ባለፈም ፈተናውን መውሰዳቸው በመንፈቀ አመቱ ያገኙትን እውቀት ለማየትና የበለጠ ለመስራት እንዲሁም ተማሪዎች ለከተማ አቀፍና ለብሄራዊ ፈተናዎች ራሳቸውን ለማዘጋጀት እንደሚረዳቸው አብራርተዋል፡፡ ተማሪዎችም የሞዴል ፈተናው በቀጣይነትም የሚሰጥ መሆኑን አውቀው የበለጠ ራሳቸውን እንዲያዘጋጁ አሳስበዋል፡፡ መረጃዎችን ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ! You Tube: https://www.youtube.com/@addisababaeducationbureau9728 TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/ Website: - aaceb.gov.et Email;- aacaebc@gmail.com Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/ 14.7K viewsAbebe Chernet, 13:09