የ1ኛ እና የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የዋና እና የምክትል ርዕሰ መምህራን ውድድር የፅሁፍ ፈተና ውጤት ተገመገመ። (ቀን ታህሳስ 29/2016 ዓ.ም) የ1ኛ እና የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የዋና እና የምክትል ርዕሰ መምህራን ውድድር የፅሁፍ ፈተና ውጤት አብይ ኮሚቴ በመሰብሰብ የገመገመ ሲሆን ኮሚቴው በቀጣይ መሰራት በሚገባቸው ጉዳዮች ላይ አቅጣጫ በማስቀመጥ የፈተና ውጤቱ ከዛሬ ጀምሮ ይፋ እንዲሆን ውሳኔ አሳርፋል፡፡ የፈተና ውጤቱን ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ በመጫንና የፈተና ኮድ በማስገባት መመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን። ማስፈንጠሪያው፡- http://aaceb.gov.et/Result/ መረጃዎችን ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ! You Tube: https://www.youtube.com/@addisababaeducationbureau9728 TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/ Website: - aaceb.gov.et Email;- aacaebc@gmail.com Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/ 14.7K views08:19