Get Mystery Box with random crypto!

የ1ኛ እና የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የዋና እና የምክትል ርዕሰ መምህራን ውድድር የፅሁፍ ፈተና | Addis Ababa Education Bureau

የ1ኛ እና የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የዋና እና የምክትል ርዕሰ መምህራን ውድድር የፅሁፍ ፈተና ውጤት ተገመገመ።


(ቀን ታህሳስ 29/2016 ዓ.ም) የ1ኛ እና የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የዋና እና የምክትል ርዕሰ መምህራን ውድድር የፅሁፍ ፈተና ውጤት አብይ ኮሚቴ በመሰብሰብ የገመገመ ሲሆን ኮሚቴው በቀጣይ መሰራት በሚገባቸው ጉዳዮች ላይ አቅጣጫ በማስቀመጥ የፈተና ውጤቱ ከዛሬ ጀምሮ ይፋ እንዲሆን ውሳኔ አሳርፋል፡፡

የፈተና ውጤቱን ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ በመጫንና የፈተና ኮድ በማስገባት መመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።


ማስፈንጠሪያው፡- http://aaceb.gov.et/Result/


መረጃዎችን ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: - aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/