Get Mystery Box with random crypto!

የኮሪያው አለም አቀፍ የትብብር ኤጀንሲ(ኮይካ) በዳግማዊ ሚኒሊክ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የተለ | Addis Ababa Education Bureau

የኮሪያው አለም አቀፍ የትብብር ኤጀንሲ(ኮይካ) በዳግማዊ ሚኒሊክ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የተለያዩ የበጎ ፍቃድ ስራዎችን ሊሰራ መሆኑ ተገለጸ፡፡


(ቀን 1/5/2016 ዓ.ም) በዛሬው ዕለት የኮሪያው አለም አቀፍ የትብብር ኤጀንሲ(ኮይካ) ምክትል ዳይሬክተር ቾይ ህዬጄንግ እና ሌሎች የስራ ባልደረቦቻቸው ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዘላለም ሙላቱ ጋር ውይይት አካሂደዋል፡፡


በጎፍቃደኞች የቅድመ ዝግጅት ስራቸውን አጠናቀው ወደ ተግባር ለመግባት በዝግጅት ላይ መሆናቸውን በውይይቱ የገለጹ ሲሆን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዘላለም ሙላቱ ቢሮው የሚጠበቅበትን ኃላፊነት ለመወጣት ዝግጁ መሆኑን ለኮሪያው አለም አቀፍ የትብብር ኤጀንሲ(ኮይካ) ተወካዮች ገልጸዋል፡፡


መረጃዎችን ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!

You Tube: https://www.youtube.com/@addisababaeducationbureau9728
TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: - aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/