2022-08-15 17:02:13
#በመላው_ዓለም_የምትገኙ_ውድ_አድማጮቻችን ...
በውሃልክ ሚዲያ እና ኮሚዩኒኬሽን እየተዘጋጀ በኢትዮጵያውያን ቤተ-ሬዲዮ ኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 የዓየር ሞገድ ላይ ባሣለፍነው ሣምንት ዕለት ቅዳሜ ነሐሴ 7/2014 ዓ.ም ከጠዋቱ 2 እስከ 3 ሰዓት በቀጥታ ስርጭት በተመደመጠው ውሃልክ የኮንስትራክሽን ፕሮግራማችሁ....
የአንሎክ ኮንስልተንሲ እና ኢንጂነሪንግ ማኔጂንግ ዳይሬክቶር፣ በIFRS ስታንዳርድ በኢትዮጲያ የተመከረላቸው የአቻ ግምት ወይም የ"Asset Valuation" ባለሞያ እና የቢዝነስ አማካሪ ከሆኑት አቶ ከፈለኝ ኃይሉ ጋር..
በመዲናችን ሰማይ ጠቀስ ሕንፃዎችን የመገንባቱ ፍላጎት ከመቼውም ጊዜ በላይ እያደገ መምጣቱን ተከትሎ ፕሮጀክቶቹ ከሚጠይቁት ከፍተኛ ወጪ እና በሒደት ከሚሰጡት አገልግሎት አንፃር የአዋጭነታቸው ጉዳይ እስከምን ድረስ የተጠና እና ይበል የሚያሰኝ ነው?፤
በእነዚህ ግንባታዎች ውስጥስ ምን አይነት ኢኮኖሚያዊ ምርት እና አገልግሎቶች ይገኝባቸዋል?፤
ድምር የአገልግሎት ፋይዳቸው በወጉ ሲሰላም በእነኚህ ሕንፃዎች ውስጥ ምንስ ጠብ የሚል ነገር ይሰራል?፤
ለመሆኑ ግንባታቸው ያልተጠናቀቀቁ ፕሮጅክቶችስ ምን ይበጃቸዋል?" የሚሉ ጉዳዮችን እያነሣሣን እንደተለመደው በልክ እና በቁምነገር ተጨዋውተናል።
ይኸው ፕሮግራም ያመለጣችሁ ውድ አድማጮች የፕሮግራሙን ጥቅል ፍሬ-ነገር ዳግም ታደምጡልን ዘንድ ስናጋብዛችሁ፤ እንደወትሮው ሁሉ ደስ እያለን ነው።
#የውሃልክ_ሕንፀት በውሃልክ መሠረት!
#ሕይወትን_በኮንስትራክሽን እንገንባ!
ውሃልክ ሚዲያ እና ኮሚዩኒኬሽን።
736 viewsምታቸው@ጌታቸው @የዓይንዋጋ ቸኮል ልጅ, 14:02