Get Mystery Box with random crypto!

Woldia University/ወልድያ ዩኒቨርሲቲ

የቴሌግራም ቻናል አርማ woldia_university — Woldia University/ወልድያ ዩኒቨርሲቲ W
የቴሌግራም ቻናል አርማ woldia_university — Woldia University/ወልድያ ዩኒቨርሲቲ
የሰርጥ አድራሻ: @woldia_university
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 12.00K
የሰርጥ መግለጫ

ይህ ትክከለኛዉ የወልድያ ዩኒቨርሲቲ የቴሌግራም ቻናል ነዉ፡፡
This is Woldia University official Telegeram channel.

Ratings & Reviews

3.00

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-08-10 13:50:27
7.1K views10:50
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-10 13:46:38
6.9K views10:46
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-01 16:51:22 #አስደሳች ዜና
በወልድያ ዩኒቨርሲቲ ሲስኮ ኔትዎርኪንግ አካዳሚ መማር ለምትፈልጉ በሙሉ
የወልድያ ዩኒቨርሲቲ ሲስኮ ኔትዎርኪንግ አካዳሚ በሁለት የስልጠና ዘርፎች ሰልጣኞችን ተቀብሎ ለማስልጠን ዝግጅቱን አጠናቋል፡፡ በመሆኑም ስልጠናዉን ለመዉሰድ የምትፈልጉ ሁሉ፡-
1.ለወልድያ ዩኒቨርሲቲ መደበኛ ተማሪዎች ብቻ
 ITE ( IT Essential ) ………………በሁለት ዙር የሚከፈል ክፍያ አንድ ሺህ ብር (1,000 ብር)
 CCNA R&S( CCNA Routing and Switching ) ………………………..……….በሶስት ዙር የሚከፈል ክፍያ ሁለት ሺህ አራት መቶ ብር(2,400 ብር )
2.ለወልድያ ዩኒቨርሲቲ መምህራን ፤ አስተዳደር ሰራተኞች እና ለክረምት ተማሪዎች
 በ ITE ( IT Essential ) ………………………. በሁለት ዙር የሚከፈል ክፍያ አንድ ሺህ ስምንት መቶ ብር (1,800 ብር)
 በ CCNA R&S ( CCNA Routing and Switching ) በሶስት ዙር የሚከፈል ክፍያ ሶስት ሺህ ሁለት መቶ ብር(3,200 ብር)
3. ከወልድያ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ ዉጭ ለሚመጡ ማለትም ለወልድያ እና አካባቢዋ ነዋሪዎች
 በ ITE ( IT Essential ) ………………………. በሁለት ዙር የሚከፈል ክፍያ ሁለት ሺህ አራት መቶ ብር (2,400 ብር)
 በ CCNA R&S ( CCNA Routing and Switching ) በሶስት ዙር የሚከፈል ክፍያ አምስተ ሺህ ስድስት መቶ ብር( 5,600 ብር)
ሲሆን የመመዝገቢያ ክፍያ ሃምሳ ብር (50 ብር) ጨምሮ ለስልጠናዉ ክፍያ ከላይ በተዘረዘረዉ መሰረት በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብ ቁጥር 1000023927415 በማስገባት እንድትመዘገቡ ስንል እንገልፃለን፡፡
የመመዝገቢያ ቀን፡- ከ25-11-2014ዓ.ም ጀምሮ ለ5 ተከታታይ የስራ ቀናት
የመመዝገቢያ ቦታ፡- ICT Building, G+1-R6
ስልጠናዉ የሚወስደዉ ጊዜ፡- ITE (IT Essential)……. Length: 70 hours
CCNA R&S (CCNA Routing and Switching)………… Length: 210 hours
ለበለጠ መረጃ፡-251-920792958
9.4K views13:51
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-31 16:42:52
9.0K views13:42
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-23 10:11:49
11.8K views07:11
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-02 11:20:07 #ለትምህርት_ፈላጊዎች_በሙሉ
***********************
በ2014አ.ም በ1ኛ እና በ2ኛ ድግሪ በክረምት መርሀ ግብር መማር ለምትፈልጉ በሙሉ:-
መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች
የምዝገባ ጊዜ ከሰኔ 27 - ሀምሌ 14/ 2014አ.ም ድረስ
5.1K views08:20
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-02 11:20:02
5.1K views08:20
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-01 11:45:56 የጥሪ ማስታወቂያ
ለአድስ ተማሪዎች
12.9K views08:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-01 11:45:51
12.0K views08:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ