ማስታወቂያ ለ2014 ዓ.ም የመደበኛ መጀመሪያ አመት ተማሪዎች በሙሉ፦ የመጀመሪያ ወሰነ ትምህርት{ሴሚስተር} ውጤታችሁን በሬጅስትራር ቴሌግራም ቦት ላይ የመታወቂያ ቁጥራችሁን በማስገባት መመልከት የምትችሉ መሆኑን እገልፃለን። ማስታወሻ፦ --> ውጤት የሚታይበት ቦት ማስፈንጠሪያ(Link) @WKURegistrarOfficeBot --> የመታወቂያ ቁጥር ስታስገቡ NSR/SSR በካፒታል እንድታደርጉ እናሳስባለን። የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ፅ/ቤት የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ህብረት "OUR REWARD IS STUDENTS HAPPINESS!!!" የተለያዩ መረጃዎችን ለማግኘት ከእኛ ጋር ቤተሰብ ይሁኑ! Facebook https://www.facebook.com/WKUStudentUnion Telegram @WkUSU Website https://wkusu.com ለየትኛውም አስተያየት እና ጥያቄ EMAIL student.union@wku.edu.et ለአብሮነቶ ከልብ እናመሰግናለን 5.4K viewsedited 07:11