ማስታወቂያለ2014 ዓ.ም መደበኛ የመጀመሪያ አመት ተማሪዎች በሙሉ፦የመጀመሪያ ወሰነ ትምህርት{ሴሚስተር} ውጤት ማብራሪያ ከላይ የተያያዘ መሆኑን እገልፃለን።
ማስታወሻ፦--> ውጤታችሁ
ADC{Academics Dismissal} የሆነ
ዊዝድሮዋል ለመሙላት ግቢ መምጣት የማያስፈል ሲሆን በበይነበረብ{
Online} በሚከተለው መስፈንጠሪያ{Link} በመግባት በመሙላት በቀጣይ የ2015 ዓ.ም የመጀመሪያ አመት ተማሪዎች ጋር ደግሞ መማር ይቻላል።
--> ለመሙላት የሚያስችለው መስፈንጠሪያ
{Link} https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLScT3SzdHokQTMznvhmBhk-DGi1whPNvt60D8AJcebcbuduiBQ/viewform?usp=sf_link
--> ውጤታችሁ
CD{Complete Dismissal} የሆነ ትምህቱን መቀጠል የማትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ፅ/ቤትየወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ህብረት
"OUR REWARD IS STUDENT'S HAPPINESS!!!"የተለያዩ መረጃዎችን ለማግኘት ከእኛ ጋር ቤተሰብ ይሁኑ!
Facebook https://www.facebook.com/WKUStudentUnion
Telegram @WkUSU
Website https://wkusu.com
ለየትኛውም አስተያየት እና ጥያቄ
EMAILstudent.union@wku.edu.et
ለአብሮነቶ ከልብ እናመሰግናለን