የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
3.18K
የሰርጥ መግለጫ
ጤና ይስጥልኝ የሃገሬ ልጆች
በዚህ የቴሌግራም ቻናል ዘና…ፈታ በሚያድርግ መልኩ ስለቢዝነስ እንወያያለን፡፡
ለአነስተኛ እና መካከለኛ ቢዝነሶች የሚሆኑ ምክሮች
የስኬታማ የቢዝነስ ሰዎችን ታሪኮች
ከቢዝነስ አማካሪዎች እና ስራ ፈጣሪዎች ጋር የሚደረጉ ቃለ መጠይቆች
አነቃቂ ንግግሮች እና ትረካዎች
የቢዝነስ መረጃዎችን ያገኛሉ
አስተያየት? ጥያቄ?
@Heluhelu0987 ላይ ይላኩልን፡
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
0
4 stars
1
3 stars
0
2 stars
2
1 stars
0
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች
2022-08-28 10:19:02
367 views07:19
2022-08-23 19:06:17
ሰምተናል ፡ ተቀብለናል ፡ የፊታችን ሀሙስ በወደ-ስራ የሬድዮ ፕሮግራም ፡ የውድቀት ታሪኮች በሰዎች ፣ በድርጅቶች እንዲሁም በጀማሪ ቢዝነሶች ላይ እናቀርባለን ፡ በዋልታ FM 105.3 ይጠብቁን ።
392 viewsedited 16:06
2022-08-23 12:45:05
ጥያቄ ፦ ሞቲቬሽን ብቻውን ስኬት ይሆናል ወይ?
መልስ ፦ ሞቲቬሽን ብቻውን ስኬት አይሆንም ፡ እንደውም 10% ቢይዝ ነው ፡ ሞቲቬሽን ልክ እንደ የቆመ መኪናን ማስነሻ Jumper ማየት ይቻላል ፡ ማነሳሳት ይችላል Eventually ግን አያደርስም ።
ጥያቄ ፦ ታድያ አሁን በከተማችን በየቦታው ያለውን የሞቲቬሽን ባህል እንዴት ታየዋለህ?
መልስ ፦ በ አዎንታዊ እና አሉታዊ መንገድ አየዋለሁ ። ግባቸውን ማሳካት ለሚፈልጉ ከቆሙበት እንዲቀጥሉ ያደርጋቸዋል፤ ሁሌ ግን motivation ብቻ በቂ እንደሆነ ለሚያስቡ ስኬት ከፅናት እንደሚያያዝ ታውቆ ከማይጨበጥ ተስፍ እና ወደ ድርጊት ከማይለወጥ ሀሳብ መቆጠብ አሰፈላጊ ነው ።
ሳይኮሎጂስት አማኑኤል ገብረመስቀል በወደ-ስራ የሬዲዮ ፕሮግራም ላይ ቀርቦ ከተናገረው ።
ዘወትር ሃሙስ ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ በዋልታ FM 105.3 ላይ ይጠብቁን ።
462 viewsedited 09:45
2022-08-19 13:33:17
የኢትዮጲያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት ዋና ስራ አስፈፃሚ የሆነችው ወ/ሮ ሃና አርአያስላሴ ከወደ ስራ ጋር የነበራትን ቆይታ ክፍል አንድ እና ሁለት ተጋበዙልን፡፡
ከሷም ጋር በነበረን ቆይታ ስለ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት ስራዎች፤ እየተገበሩዋቸው ስላሉት አዳዲስ ለውጦች እና ለውጥን በአንድ ተቋም ውስጥ እንዴት መምራት እንደሚቻል አውርተናል፡፡
600 views10:33
2022-08-18 18:57:00
https://www.bbc.com/amharic/articles/clkvj4lv77ko
542 views15:57
2022-08-16 18:05:44
በዚህ ሳምንት በወደ-ስራ የሬድዮ ፕሮግራም ፡ ከእንግዳችን ሳይኮሎጂስት አማኑኤል ገብረመስቀል ጋር በመሆን ስለ መነቃቃት እና ክህሎትን ማመጣጠን ፣ ስለ ጤነኛ እና መርዛማ የመነቃቃት ባህሎች እንዲሁም አሁን በሀገራችን ስላለው የመነቃቃት ሁኔታ እናወራለን ።
እንዳያመልጥዎ !!!
ወደ ስራ የሬዲዮ ፕሮግራም
ሃሙስ ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ
በዋልታ ኤፌም 105.3
608 views15:05
2022-08-13 07:01:55
788 views04:01
2022-08-10 14:18:05
Channel name was changed to «Wede sera ወደ ሥራ የሬድዮ ፕሮግራም»
11:18