አዲስ አበባ ነገ የሚዘጉ መንገዶችን በተመለከተ ነገ ሚያዚያ 13 ቀን 2016 ዓ/ም የ2016 የኢትዮጵያ ታምርት የጎዳና ላይ የ10 ኪሎ ሜትር የሩጫ ውድድር በአዲስ አበባ ይካሄዳል፡፡ ውድድሩ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ:— • ከመገናኛ ወደ መስቀል የሚወስደው መንገድ ኡራኤል አደባባይ • ከኦሎምፒያ አደባባይ ወደ መስቀል • ከመስቀል ፍላዎር አደባባይ ወደ አጎና መስቀለኛ • ከጎርጎሪዎስ አደባባይ ወደ ጎተራ • ከጎተራ ሼል ወደ ጎተራ • ከማሞ ማቋረጫ ወደ ጎተራ • ከጎፋ ገብርኤል ወደ ጎፋ ማዞሪያ • ከአልማዝዬ ሜዳ ወደ ቄራ በረት • ከመካኒሳ አቦ አደባባይ ወደ ሳር ቤት አደባባይ • ከካርል አደባባይ ወደ ሳር ቤት አደባባይ • ከልደታ ፀበል ወደ ኤዩ መብራት • ከቡልጋሪያ ማዞሪያ ወደኤዩ መብራት • ከኦርቢስ መታጠፊያ/ጮራጋዝ/ መስቀለኛ ወደ ሲጋራ ፋብርካ • ከጠማማ ፎቅ ወደ ጥይት ፋብርካ • ከላንድ ማርክ ሆስፒታል ወደ ገነት መብራት • ከከፍተኛ ፍ/ቤት /ባልቻ ሆስፒታል/ ወደ ሜክሲኮ አደባባይ • ከአረቄ ፋብርካ ወደ ሜክሲኮ አደባባይ • ከሠንጋ ተራ 40/60 መስቀለኛ ወደ ሠንጋ ተራ መብራት • ከበድሉ ህንፃ ወደ ቴሌ ባር • ከብሔራዊ ቲያትር መብራት ወደ ለገሃር መብራት • ከሀራምቤ መብራት ወደ ሳንጆሴፍ መብራት • ከብ/ቤተመንግስት ወደ መስቀል አደባባይ • ከኢንተርኮንትኔታል ሆቴል ወደ ባምቢስ የሚወስዱ መንገዶች ከማለዳው 11:00 ሰዓት ጀምሮ መንገዶቹ ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑ የአዲስ አበባ ፖሊስ እወቁልኝ ብሏል። አዳዲስ መረጃዎችን Join አድርገው በዚህ ይከታተሉ https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 ማስታወቂያና ጥቆማ መቀበያ https://t.me/wasumohammed 13.7K viewsWasu Mohammed, 15:16