ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ ለአቅመ ደካሞች የተገነቡ ቤቶችን አስረከቡ ጳጉሜ 1/2014 (ዋልታ) የበጎ ፈቃድ ቀንን በማስመልከት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አቧሬ አካባቢ ለአቅመ ደካሞችና በአነስተኛ ገቢ ለሚተዳደሩ የአቧሬ አካባቢ ነዋሪዎች የተሠሩላቸውን ቤቶች አስረክበዋል። ይህ ርክክብ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የተጀመረው የዓመታዊ የቤት እድሳት አንድ አካል መሆኑን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። ለፈጣን መረጃዎች:- ቴሌግራም https://t.me/WALTA_TV_Eth ቴሌግራም https://t.me/WALTA_TV_Eth አብራችሁን ስላላችሁ እናመሰግናለን! 3.4K views08:43