አያቴን ምንም ቢከሰት ምን እንዴት ኖት ስላቸው ሁሌም > ይሉኛል። እኔም ምንም ቢከሰት ምን ሁሌም በበረካው ደህና ነኝ። ብዙ ስላዳመጥኳቸው ብዙ ነገር መክረውኛል። ከዚህ ቀደም እንደነገርኳችሁ ባቢዮ ወይም ሀኪም ነው ብለው የሚጠሩኝ። ከአያቴ ፋጢማ(ሰወት) ንግግሮች መካከል ትንሽ ላካፋላችሁ። ንግግሮቻቸውን ማስተንተን እና በጥልቀት መረዳት የእናንተ ድርሻ ይሆናል። > > > > >(ያልወለዱ ሰዎች ልጆቻቸውን ሲቆጧቸው የሚሉት ነው) > > > > > እነዚህ ንግግሮች ከኔ ጋር ስናወጋ በቀልቤ መዝግቤ ካስቀረኋቸው ውስጥ ጥቂቶቹ ናቸው። #በማካፈል_ውስጥ_ደስታ_አለ። ለዚህም ለእናንተ ማካፈልን ወደድኩ። እናንተም ጋር ካለ አካፍሉን። በዱዓችሁ አስታውሱን። (አብዱልሀኪም ሰፋ) : @Venuee13 @Venuee13 358 viewsBabi, 16:46