#ብሔራዊ_ፈተና
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከቀናት በኃላ መሰጠት ይጀምራል።
ፈተናው በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ እንደሚሰጥ ይታወቃል። ተማሪዎች መብታቸው ፣ ግዴታቸው፣ ወደ ዩኒቨርሲቲ ይዘው መሄድ የሚችሉት እና የተከለከሏቸው ነገሮችን ከላይ በምስሉ በዝርዝር ተቀምጧል።
በተጨማሪም የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና የጊዜ ሰሌዳ እንደሚከተለው ቀርቧል።
➤ የመጀመሪያ ዙር (የሶሻል ሳይንስ) ፦
ከመስከረም 26 - 28 (ተፈታኞች ወደ ዩኒቨርሲቲ ይገባሉ)
መስከረም 29 (ኦረንቴሽን ይሰጣል)
ከመስከረም 30 - ጥቅምት 2 (ፈተና ይሰጣል)
ከጥቅምት 3 - ጥቅምት 4 (ተፈታኞች ወደየአካባቢያቸው ይመለሳሉ)
➤ ሁለተኛ ዙር (የተፈጥሮ ሳይንስ) ፦
ከጥቅምት 5 - ጥቅምት 6 (ተፈታኞች ወደ ዩኒቨርሲቲ ይገባሉ)
ጥቅምት 7 (ኦረንቴሽን ይሰጣል)
ከጥቅምት 8 - ጥቅምት 11 (ፈተና ይሰጣል)
ከጥቅምት 12 - ጥቅምት 13 (ተፈታኞች ወደየአከባቢያቸው ይመለሳሉ)
(ትምህርት ሚኒስቴር / የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት)
ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ
@TMIHIRT_MINISTER
@TMIHIRT_MINISTER