Get Mystery Box with random crypto!

ትምህርት ሚኒስቴር

የቴሌግራም ቻናል አርማ timihirt_minister — ትምህርት ሚኒስቴር
የቴሌግራም ቻናል አርማ timihirt_minister — ትምህርት ሚኒስቴር
የሰርጥ አድራሻ: @timihirt_minister
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 9.50K
የሰርጥ መግለጫ

ቀዳሚ የተማሪዎች የመረጃ ምንጭ 🇪🇹
Share and Support us
ጥያቄ ና አስተያየት ለመስጠት
  👉 @Students_Guidbot
ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት
https://t.me/ FNqquONwo4FmZGQ0

Ratings & Reviews

4.00

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

1

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 5

2022-05-14 20:38:41
ትምህርት ሚኒስቴር የመቁረጫ ነጥብ በሟሟላት በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የተመደቡ አዲስ 1ኛ ዓመት ተማሪዎች በሙሉ ከግንቦት 8-10 ባሉት ቀናት ብቻ በዩኒቨርሲቲው ሬጅስትራር በአካል በመገኘት እንዲመዘገቡ እና ትምህርት እንዲጀምሩ አስታውቋል።

ትምህርት ሚኒስቴር ተማሪዎች በተጠቀሰው ቀን ምዝገባ አድርገው ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ መልዕክት አስተላልፏል
@TIMIHIRT_MINISTER
@TIMIHIRT_MINISTER
1.3K views17:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-13 13:43:48
የብዙ ሰዋች የትዳር (የፍቅር) መፍረስ የሆነው የስንፈተ ወሲብ ችግር ዘላቂ መፍትሄ በሀገራችን አስመጥተናል።

ዶ/ር ዮናስ አጠቃላይ የስንፈተ ወሲብ አማካሪ

ፍቱን የተመሰከረላቸው ኦርጅናል የስንፈተ ወሲብ መድሀኒቶችን ከኛጋ ያገኛሉ።

በሰዎች ላይ ተሞክረው ፈጣን ና ዘላቂ መፍትሄ ያመጡ ኦርጂናል የስንፈተ ወሲብ መድሀኒቶችን በክሬም ና በታብሌት አማራጭ በተመጣጣኝ ዋጋ በመሸጥ ላይ እንገኛለን።

ይደውሉ +251903970404

በወሲብ ወቅት ቶሎ የመጨረስ ችግር በዘላቂነት የሚቀርፍ።

የብልት መጠን ማነስ ችግር በዘላቂነት መጠንን የሚጨምር።

በወሲብ ወቅት የብልት አለመቆም (ጥንካሬ) የማጣጥ ችግርን በዘላቂነት የሚቀርፉ ።

ዋና ማከፋፋያችን አ.አ በተለያዩ ክልል ከተሞች ሰዋች አዘጋጅተናል ይዘዙን ባሉበት ቦታ ሆነው ያገኛሉ።

ተጨማሪ ይመልከቱ
https://t.me/TY_ShopCenter
2.5K views10:43
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-12 19:39:34
#የ8ኛ_ክፍል_ፈተና

በአዲስ አበባ የስምንተኛ ክፍል (የሚኒስትሪ) ፈተና ከሰኔ 27 እስከ 30 ይሰጣል ተብሏል።

ከተማ አቀፍ የሆነው የስምንተኛ ክፍል ፈተና ከ71ሺ በላይ የሆኑ ተማሪዎችን ከሰኔ 27 እስከ ሰኔ 30 2014 ዓ.ም ለመፈተን መዘጋጀቱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡

በአጠቃላይ ሰባ አንድ ሺ ስድስት መቶ ስልሳ አንድ የስምንተኛ ክፍል ተማሪዎች ለማስፈተን ዝግጅቱን እያጠናቀቀ መሆኑን በትምህርት ቢሮ ፈተና ዝግጅት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ዲናኦል ጫላ ተናግረዋል።

የፈተና ዝግጅቱ ተጠናቆ የህትመት ስራዉ የተዘጋጀ ሲሆን በእለቱ የማሰራጨት ስራ ብቻ እንደሚቀርም ገልጸዋል፡፡

የፈተናዉን ምዝገባ በተመለከተ የተማሪዎች የአድሚሽ ካርድ በሚቀጥለው ሳምንት በየትምህርት ቤቶቹ እንደሚላክ እና ለተማሪዎቹም እንደሚተላለፍ ተናግረዋል፡፡

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለስምንተኛ ክፍል ፈተና 211 የመፈተኛ ጣቢያዎች የተዘጋጁ ሲሆን ጣቢያዎቹን ምቹ ናቸው የሚለውን ምልከታ እየተደረገ መሆኑን በማንሳት ቁጥሩ ከፍ አልያም ዝቅ ሊደረግ እንደሚችል አቶ ዲናኦል አብራርተዋል።

ፈተናው በአማርኛ እና በአፋን ኦሮሞ ቋንቋዎች እንደሚሰጥ መታወቁን ብስራት ኤም ሬድዮ ዘግቧል።
@TIMIHIRT_MINISTER
@TIMIHIRT_MINISTER
6.3K views16:39
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-11 16:37:50
የብዙ ሰዋች የትዳር (የፍቅር) መፍረስ የሆነው የስንፈተ ወሲብ ችግር ዘላቂ መፍትሄ በሀገራችን አስመጥተናል።

ዶ/ር ዮናስ አጠቃላይ የስንፈተ ወሲብ አማካሪ

ፍቱን የተመሰከረላቸው ኦርጅናል የስንፈተ ወሲብ መድሀኒቶችን ከኛጋ ያገኛሉ።

በሰዎች ላይ ተሞክረው ፈጣን ና ዘላቂ መፍትሄ ያመጡ ኦርጂናል የስንፈተ ወሲብ መድሀኒቶችን በክሬም ና በታብሌት አማራጭ በተመጣጣኝ ዋጋ በመሸጥ ላይ እንገኛለን።

ይደውሉ +251903970404

በወሲብ ወቅት ቶሎ የመጨረስ ችግር በዘላቂነት የሚቀርፍ።

የብልት መጠን ማነስ ችግር በዘላቂነት መጠንን የሚጨምር።

በወሲብ ወቅት የብልት አለመቆም (ጥንካሬ) የማጣጥ ችግርን በዘላቂነት የሚቀርፉ ።

ዋና ማከፋፋያችን አ.አ በተለያዩ ክልል ከተሞች ሰዋች አዘጋጅተናል ይዘዙን ባሉበት ቦታ ሆነው ያገኛሉ።

ተጨማሪ ይመልከቱ
https://t.me/TY_ShopCenter
10.9K views13:37
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-10 06:13:03
መርጌታ ብስራት የባህል መድህኒት አስማት እና ጥበብ ይፈልጋሉ:
የምንሰጣቸው የጥበብ አገልግሎቶች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል
1 ለመፍትሔ ስራይ
2 ለህማም
3 ጋኔን ለያዘው ሰው
4 ቡዳ ለበላው
5 ለቁራኛ
6 የዛር ውላጅ ለተዋረሰው
7 ነገረ ሚስጥራት(ሚስጥር የሚነግር)
8 ነገረ ራዕይ(ራዕይ የሚያሳይ)
9 ለዓቃቤ ርዕስ
10 ለመክስት
11 ለቀለም(ለትምህርት)
12 ሰላቢ የማያስጠጋ
13 ለመፍትሔ ሀብት
14 ለመስተፋቅር
15 ለሁሉ ሠናይ
16 ለገብያ
17 ለአምፅኦ ብእሲት(ፍቅረኛ ላጣ ወይም ላጣች የሚሰራ)
18 ለመድፍነ ፀር
19 ሌባ የማያስነካ
20 ለበረከት
21 ለከብት መስተሐድር(ከብት እንደረይጠፋ)
22 አፍዝዝ አደንግዝ
23 ለጠላት (ጠላት እንዳይጎዳ የሚያደርግ)
24 ለግርማ ሞገስ
25 መርበቡተ ሰለሞን
26 ለዓይነ ጥላ
27 ምስሐበ ንዋይ ወምስሐበ ሰብእ
28 ለሁሉ መስተፋቅር
29 ጸሎተ ዕለታት
30 ለታሰረ ሰው እነዲፈታ የሚያደር
31 ለእጅ ስራ (እንዲቀናህ)
32 ለትዳር የሚሆን የኮከብ ቆጠራ
33 ለድምፅ
34 ለብልት
አገልግሎት(ምናልባት ያለ ኮከባቸው
የተጋቡ ካሉ
አስማምቶ የሚያኖር መድሀኒት
ከምሰጣቸው በትንሹ ይህን ይመስላል
ጥያቄወ 0915250798
0915250798 ይደውሉልን
https://t.me/+OmcLZKZkVhg2Zjhk
https://t.me/+OmcLZKZkVhg2Zjhk
14.6K views03:13
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-04 20:24:38 በየቀኑ የቴክኖሎጂ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናሉን ይቀላቀሉ
30.1K views17:24
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-03 20:30:19
#የዩኒቨርሲቲ_መግቢያ_ቀናት

የመንግስት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዲስ የተመደቡላቸውን ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚገቡበትን እና ሪፖርት የሚያደርጉበትን ቀን እያሳወቁ ይገኛሉ።

እስካሁን ባለው የመግቢያ እና ሪፖርት ማድረጊያ ቀን ያሳወቁ ተቋማት እና የአዲስ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መግቢያ/ሪፖርት ማድረጊያ ቀናት ፦

1. አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሪፖርት ማድረጊያ ሚያዚያ 24 እና 25/2015 ዓ/ም ፤ በረመዷን በዓል ምክንያት መድረስ ለማይችሉ እስከ አርብ ሚያዚያ 28 /2014 ዓ/ም ድረስ

2. ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የኦንላይን ምዝገባ ግንቦት 01 እስከ 05/2014 ዓ/ም ፤ ወደ ዩኒቨርሲቲ መግቢያ እና ሪፖርት ማድረጊያ ግንቦት 8 እና 9/2014 ዓ/ም

3. ደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ ግንቦት 08 እና 09/2014 ዓ.ም

4. ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ሚያዚያ 27 እና 28/2014 ዓ/ም

5. ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ግንቦት 1 እና 2 /2014 ዓ/ም

6. መደወላቡ ዩኒቨርሲቲ ግንቦት 01 እና 02/2014 ዓ/ም

7. ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ሚያዚያ 29 እና 30 /2014 ዓ/ም

8. ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ሚያዚያ 28 እስከ 30 /2014 ዓ/ም

9. ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ሚያዚያ 28 እና 29/2014 ዓ/ም

10. ASTU / AASTU ሚያዚያ 28 እና 29 /2014 ዓ/ም በቅጣት ግንቦት 1 /2014 ዓ/ም

11. ኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ የመግቢያ ቀን ግንቦት 8 እና 9 ፤ ምዝገባ ግንቦት 10 እና 11

12. መደወላቡ ዩኒቨርሲቲ የመግቢያ ቀን ግንቦት 01 እና 02 /2014 ዓ/ም

13. ሐረማያ ዩኒቨርስቲ ግንቦት 12፣ 13 እና 14

ሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች ለተማሪዎች ጥሪ ሲያቀርቡ ተከታትለን የምናሳውቅ ይሆናል።
@TIMIHIRT_MINISTER
@TIMIHIRT_MINISTER
37.5K viewsedited  17:30
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-01 20:38:15
#ScholarshipTip

የህንድ መንግስት በ2022/23 ለ55 ኢትዮጵያዊያን ነፃ የትምህርት ዕድል እንደሚሰጥ አሳውቋል።

በህንድ ባህላዊ ግንኙነት ም/ቤት (ICCR) የቀረበው ነፃ የትምህርት ዕድሉ፤ ከመጀመሪያ ዲግሪ እስከ ድህረ ዶክትሬት የትምህርት ፕሮግራሞች የተካተቱበት ነው።

በህንድ በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች/ተቋማት የሚሰጠው ዕድሉ፤ ከክፍያ ነፃ የትምህርት አገልግሎቶች እና ነፃ የአየር በረራ ትኬት ለአሸናፊዎች ያቀርባል።

ፍላጎት ያላቸው አመልካቾች ዕድሚያቸው ከ18 እስከ 30 ሊሆን ይገባል።

አመልካቾች እስከ አምስት ዩኒቨርሲቲዎች/ተቋማት ማልከት እንደሚችሉም ተገልጿል።

የማመልከቻ ጊዜው ግንቦት 23/2014 ዓ.ም ያበቃል።

ለማመልከት የሚከተለውን ሊንክ ይጠቀሙ፦
https://a2ascholarships.iccr.gov.in

@TIMIHIRT_MINISTER
@TIMIHIRT_MINISTER
32.2K views17:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-01 08:12:27 የምስራች ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የኢድ አልፈጥር በአል ምክንያት በማድረግ ለ500 ሰዎች ልዩ የሆነ የበአል ስጦታ አዘጋጅቷል። ወደ ግሩፑ ከ100 ሰው በላይ ያስገቡና ይሸለሙ።

አባላትን Add ለማድረግ የዚህን ግሩፕ ሊንክ ይጠቀሙ @Safaricom_Official_Group
@Safaricom_Official_Group

Add ያድርጉ በየቀኑ ይሸለሙ
Safaricom_Ethiopia
@safaricom_official_Channel
29.7K views05:12
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-04-29 21:24:10
በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ለ2014 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በመደበኛ መርሃ-ግብር በመጀመሪያ ዲግሪ
አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች ሚያዚያ 28 እስከ 30/2014 ዓ.ም ሪፖርት አድርጉ ተብሏል።

የማመልከቻ ካምፓሶች፦

የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በዘንዘልማ ካምፓስ፣
የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በይባብ ካምፓስ፣ የተፈጥሮ እና ማኅበራዊ ሳይንስ በመምህርነት
ተማሪዎች በሰላም ካምፓስ

ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት የዩኒቨርሲቲውን ድረ-ገጽ https://bdu.edu.et/registrar/ መጠቀም ይቻላል።

ለምዝገባ ወደ ተቋሙ ስትሄዱ መያዝ የሚገባችሁ፦

• የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ ውጤት ዋናውና ኮፒ
• ጉርድ ፎቶግራፍ (4)
• አንሶላ፣ ብርድልብስና የትራስ ልብስ
• የስፖርት ትጥቅ

በሌላ በኩል በተለያየ ምክንያት ትምህርት አቋርጣችሁ ለመልሶ ቅበላ ውጤታችሁ የሚያበቃችሁና የመልሶ ቅበላ ፎርም የሞላችሁ ተማሪዎች አዲስ ከተመደቡ አንደኛ ዓመት ተማሪዎች ጋር በመቅረብ በ2014 ዓ.ም የመጀመሪያ ሴሚስተር ለመልሶ ቅበላ ግንቦት 01 እና 02/2014 ዓ.ም እንድታመለክቱ ተብሏል።

ከተጠቀሱት ቀናት ውጪ የሚመጡ ተማሪዎችን እንደማያስተናግድ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
@TIMIHIRT_MINISTER
@TIMIHIRT_MINISTER
35.3K views18:24
ክፈት / አስተያየት ይስጡ