#ScholarshipTip
የህንድ መንግስት በ2022/23 ለ55 ኢትዮጵያዊያን ነፃ የትምህርት ዕድል እንደሚሰጥ አሳውቋል።
በህንድ ባህላዊ ግንኙነት ም/ቤት (ICCR) የቀረበው ነፃ የትምህርት ዕድሉ፤ ከመጀመሪያ ዲግሪ እስከ ድህረ ዶክትሬት የትምህርት ፕሮግራሞች የተካተቱበት ነው።
በህንድ በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች/ተቋማት የሚሰጠው ዕድሉ፤ ከክፍያ ነፃ የትምህርት አገልግሎቶች እና ነፃ የአየር በረራ ትኬት ለአሸናፊዎች ያቀርባል።
ፍላጎት ያላቸው አመልካቾች ዕድሚያቸው ከ18 እስከ 30 ሊሆን ይገባል።
አመልካቾች እስከ አምስት ዩኒቨርሲቲዎች/ተቋማት ማልከት እንደሚችሉም ተገልጿል።
የማመልከቻ ጊዜው ግንቦት 23/2014 ዓ.ም ያበቃል።
ለማመልከት የሚከተለውን ሊንክ ይጠቀሙ፦
https://a2ascholarships.iccr.gov.in
@TIMIHIRT_MINISTER
@TIMIHIRT_MINISTER