#ማስታወቂያ በ2014 ዓም. 12ኛ ክፍል የላቀ ዉጤት አምጥታችሁ የዉጪ ሀገር የትምህርት እድል/Scholarship / እድል ለተሰጣችሁ 273 ተማሪዎች በ2014 ዓም. 12ኛ ክፍል የላቀ ዉጤት አምጥታችሁ የዉጪ ሀገር የትምህርት እድል/Scholarship / እድል የተሰጣችሁ 273 ተማሪዎች የዉጪ ሀገር ትምህርቱ የሚጀመረዉ ከመስከረም/2016ዓም. ጀምሮ በመሆኑ ቀደም ሲል ወደተመደባችሁባቸዉ ዩኒቨርስቲዎች እንድትገቡ እናሳስባለን፡፡ ለዉጪ ሀገር ትምህርታችሁ የሚያግዝ የእንግሊዝኛ ቋንቋ ትምህርትና ሌሎች የቅድመ ዝግጅት ስራዎች ከተመደባችሁባቸዉ ዩኒቨርስቲዎች ጋር በመነጋገር የሚፈጸም ይሆናል፡፡ ማስታወሻ፤- በዚህ ጉዳይ በተናጠል ወደትምህርት ሚኒስቴር የሚመጣ ተማሪ የማናስተናግድ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ የትምህርት ሚኒስቴር! 2.2K views14:05