የኤሌክትሪክ ኃይልን ባሉበት በመሆን መሙላት የሚያስችለው ቴክኖሎጂ በዚህ ዓመት ይጠናቀቃል ተባለ ከ900 ሺህ በላይ የቅድመ ክፍያ አገልግሎት ተጠቃሚዎች ሙሉ በሙሉ በካርድ ብቻ ባሉበት ሆነዉ የኤሌትሪክ ኃይል መሙላት የሚያችላቸዉ ቴክኖሎጂ በተያዘው ዓመት እንደሚጠናቀቅ ተገለፀ። ቴክኖሎጂው ከሚቀጥለው ዓመት ጀምሮ የቅድመ ክፍያ አገልግሎት ተጠቃሚዎች ሙሉ በሙሉ በኦላይን ወይም የካርድ ቁጥርን ከዲጅታል የክፍያ አማራጮች በመጠቀምና ግዢ በመፈፀም ወደ አገልግሎት መስጪያ ማዕከሉ መሄድ ሳይጠበቅባቸዉ ኃይል መሙላት የሚያስችላቸው መሆኑን የዘገበው ካፒታል ነው። @tikvahethmagazine 21.6K viewsedited 08:45