#Vote "ጥበብ እንደ የፈውስ መንገድ" (Art As path to Healing) በሚል ርዕስ በሪድም ዘ ጀነሬሽን አዘጋጅነት በትግራይ ክልል በተዘጋጀውና 59 ታዳጊዎችና ወጣት ሰአልያን በ10 ቡድኖች ያሳተፈው የሥዕል ውድድር ተመልካቾች ድምጽ እንዲሰጡበት ቀርቧል። እስከ ሐሙስ ሚያዝያ 3 ድረስ ክፍት በሚሆነው የድምጽ አሰጣጥ ወጣቶቹ እና ታዳጊዎቹ የሰሯቸውን ሥዕሎች በሚከተለው ሊንክ በመግባት ሥራቸውን በማየት መምረጥ ትችላላችሁ። ለመምረጥ https://redeem.tikvahethiopia.net/ ይጠቀሙ። @TikvahethMagazine 27.9K viewsedited 15:47