የስብሰባ ማስታወቂያ አዲስ አበባ የሚገኘው የመድኃኔዓለም ትምህርት ቤት የቀድሞ ተማሪዎች ማህበር አጠቃላይ ስብሰባ መጋቢት 22ቀን 2016 ዓ/ም ከጧቱ 3 እስከ 7 ሰዓት በትምህርት ቤቱ አዳራሽ ይካሄዳል። በመሆኑም በትምህርት ቤቱ የተማራችሁ ተማሪዎች በሙሉ በስብሰባው ተገኝታችሁ እንድትሳተፉ ጥሪአችንን እናቀርባለን። [ አስተባባሪ ኮሚቴው። ] 25.4K views14:43