ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በቀጣዮቹ አስር ቀናት አጀንዳ የማሰባሰብ ሥራ ይጀምራል ተባለ በቀጣዮቹ አስር ቀናት ውስጥ በተመረጡ ክልሎች አጀንዳ የማሰባሰብ ሥራ እንደሚጀምር የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን መግለፁን ኢፕድ ዘግቧል። አሁን ላይ ኮሚሽኑ በ10 ክልሎች የተሳታፊዎች ልየታ አጠናቅቋል። የአጀንዳ ማሰባሰቡ ሥራ በአዲስ አበባ፣ በጋምቤላ፣ በቤንሻንጉል ጉሙዝ፣ በሲዳማ፣ በሐረር እንዲሁም በድሬዳዋ እንደሚጀመር ተጠቁሟል። @TikvahethMagazine 24.9K viewsedited 12:25