የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ ተቋማዊ የሰራተኛ ደንብ ልብስ ነገ ይፋ ሊያደረግ ነው የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ አዲሱን ተቋማዊ የሰራተኛ ደንብ ልብስ 2ሺ የሚጠጉ ሰራተኞቹ በሚሳተፉበት መርሃ ግብር ነገ ከጠዋቱ 2:00 ላይ ጀምሮ በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዝየም ይፋ እንደሚያደርግ አስታውቋል። ኤጀንሲው ለመጀመርያ ግዜም የሰራተኛ እውቅና እና ሽልማት የሚሰጥ መሆኑን ሲገልፅ በዚሁ መሰረት በዕለቱ ከማዕከል እስከ ወረዳ ተቋሙ ለአገልግሎት #ዝግ መሆኑን አሳውቋል። @TikvahethMagazine 29.7K viewsedited 12:21