በሰሜኑ ግጭት ምክንያት ላለፉት ጊዜያት ስራ አቁሞ የቆየው የመቀሌ ኢንዱስትሪ ፓርክ ወደ ስራ ተመለሰ በሰሜኑ ግጭት ምክንያት ላለፉት ጊዜያት ስራ አቁሞ የቆየው የመቀሌ ኢንዱስትሪ ፓርክ ወደ ምርት ሂደት መመለሱን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ አሳውቀዋል። የመቀሌ ኢንዱስትሪ ፓርክ በ238 ሄክታር መሬት ላይ ተገንብቶ በ2017 እ.አ.አ ስራ የጀመረ ሲሆን 15 የማምረቻ ሼዶች እንዲሁም የለማ መሬት ለኢንቨስተሮች ዝግጁ መደረጋቸው ተጠቁሟል። @TikvahethMagazine 27.3K views11:58