የጣና በለስ ስኳር ፋብሪካ ነጭ ስኳር ማምረት ጀመረ ጣና በለስ ስኳር ፋብሪካ የካቲት በትላንትናው ዕለት ከምሽቱ 1 ስዓት ጀምሮ ነጭ ስኳር ማምረት መጀመሩን አሳውቋል። ነገር ግን ፋብሪካው በዘላቂነት ስራውን እንዲያከናውን የጣና በለስ ኤሌክትሪክ ሃይል ማመንጫ ሳብሰቴን መስመር ስራ ማቆም እንቅፋት ሊሆን ሰለሚችል የሚመለከተው አካል ጉዳዩን በመከታተል አፋጣኝ መልስ ሊሰጠው እንደሚገባ ድርጅቱ ጠቅሟል፡፡ @tikvahethmagazine 23.3K views09:45