#ጥቆማ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በኮይሻ የውሃ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት በጂኦሎጂ እና ተዛማጅነት ባለው የትምህርት መስክ አመልካቾችን አወዳድሮ በኮንትራት መቅጠር ይፈልጋል። መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት አምስት /5/ ተከታታይ የስራ ቀናት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን አስታውቋል። ዝርዝሩን ይመልከቱ https://telegra.ph/Notice-01-11 @tikvahethmagazine 20.5K viewsedited 12:12