#ንግድባንክ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ባለፉት 12 ወራት በዲጂታል የባንክ አገልግሎት ብቻ ከ1 ነጥብ 9 ትሪሊዮን ብር በላይ የገንዘብ ልውውጥ አድርጓል። የገንዘብ ልውውጡ የተከናወነው በሞባይል ባንኪንግ፣ ሲቢኢ ብር፣ ኢንተርኔት ባንኪንግ፣ ኤቲኤም እና በፖስ የባንኩ ዲጂታል አገልግሎቶች ነው። @tikvahethmagazine 15.9K viewsedited 17:30