#ጥቆማ የኢትዮጵያ ኢንተርፕርነርሺፕ ልማት ኢንስቲትዩት የኢትዮጵያ የቢዝነስ ማስፋፊያ ዕቅድ ውድድርን ይፋ አድርጓል። በዚህ ሂደት የሚሳተፉ ተወዳዳሪዎች እስከ 500,000 የሚደርስ ሽልማት የሚያገኙ ሲሆን የስልጠናና የማማከር አገልግሎትም ያገኛሉ ተብሏል። ለማመልከት http://bit.ly/3TzEl1E @tikvahethmagazine 18.0K viewsedited 09:12