የድሬዳዋ ብዙሀን መገናኛ ድርጅት የፌስቡክ ገጽ ከቁጥጥር ውጪ መሆኑ ተገለጸ የድሬዳዋ ብዙሀን መገናኛ ድርጅት (Dira Dawa Mass Media Enterprise) የፌስቡክ ማኅበራዊ ድረ ገጹ ከቁጥጥር ውጪ መሆኑ ተገልጿል። የድሬዳዋ አስተዳደር ኮሚውኒኬሽን ቢሮ በድርጅቱ ገጽ እየተለቀቁ ያሉ መረጃዎች ድርጅቱን የማይወክሉ መሆኑን አሳውቋል። @tikvahethmagazine 25.4K viewsedited 09:35