#Bahirdar የአማራ ክልል ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ በባህርዳርና አካባቢው ለአበባ፣ አትክልትና ፍራፍሬ የተሰጠ ቦታ ወደ ሪል ስቴት አስቀይረናል በሚል አክሲዮን እየሸጡ እንደሆነ ተደርሶበታል ብሏል። ቢሮው ይህ ይህ ሁኔታ ፍፁም #ሀሰት ስለሆነ ህብረተሰቡ ጥንቄ እንዲያደርግ የጥንቃቄ መልዕክት ብሎ ባሰራጨው መልዕክት ገልጿል። አንዳንድ አስተያየት ሰጪዎች በበኩላቸው በበኩላቸው ለሪል ስቴት አክሲዮን በሚል ሽያጭ እየተከናወነ መሆኑን ጠቁመው ከግለሰብ እስከ 200,000 ብር ድረስ መሰብሰብ መጀመሩንና ይህም ከተጀመረ መቆየቱን ገልጸዋል። @tikvahethmagazine 24.3K viewsedited 09:33