#ጥቆማ ባህርዳር ለምትገኙ የቲክቫህ ቤተሰቦች "የቡና ጊዜ እና የልምድ ልውውጥ ከሮታሪያን ቃለወንጌል ተስፋዬ ጋር" የተሰኘ ዝግጅት በጣና ሆቴል ዛሬ ከቀኑ 11:00 ሰዓት ላይ ተዘጋጅቷል። መግቢያው በነጻ ሲሆን እንድተገኙ ተጋብዛችኋል። @tikvahethmagazine 25.4K viewsedited 09:57