ባለፉት ዘጠኝ ወራት 444 ሐሰተኛ ማስረጃዎች ጥቅም ላይ እንዳይውሉ ተደርጓል። የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት በዘጠኝ ወራት ውስጥ 303 መታወቂያ፣ 12 የጋብቻ ማስረጃ ፣ 111 ያላገባ ማስረጃ.፣ 8 የውክልና ሰነድ፣ እና ሌሎች ሰነዶችን ጨምሮ በአጠቃላይ በተቋሙ 444 ሐሰተኛ ማስረጃዎች ጥቅም ላይ እንዳይውሉ ማድረጉን ገልጿል። @tikvahethmagazine @tikvahmagbot 24.5K viewsedited 14:15