#Update : በሁሉም የመንግስት ሆስፒታሎች ይሰጥ የነበረውን አገልግሎት በአምስት እጥፍ ያሳድገዋል የተባለው በዳግማዊ ምኒሊክ ሪፈራል ሆስፒታል የተገነባው የኩላሊት እጥበት ማዕከል ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ አህመድ እንዲሁም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በተገኙበት ዛሬ ተመርቆ አገልግሎት ጀምሯል። @tikvahethmagazine @tikvahmagbot 17.3K viewsedited 07:37