#SomaliRegion የሶማሌ ፖሊስ ኮሚሽን በተለያየ ግዜ የመንግስት አገልግሎት በሚሰጡ የኢትዮ ቴሌኮም እና የመብራት መስመሮችን በመቆራረጥ ፣በመሸጥ፣ በመመሸሸግ እና በመግዛት አባሪ ተባባሪ የነበሩ 16 ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን ገለጸ። @tikvahethmagazine @tikvahmagbot 18.1K viewsedited 17:37