#እንድታውቁት ዛሬ በ13/09/2014 ዓ.ም ለጎንደር ከተማ ከእንጨት ወደ ኮንክሬት ፖል ለመቀየር በሚሰራው ስራ ጎንደር መጋቢ መስመር ከ2:30-900 ሰዓት የሚቋረጥ መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የጎንደር ዲስትሪክት ገልጿል። በዚህም የሚቋረጥባቸው አካባቢዎችም፦ - አዘዞ ት/ቤት አካባቢ፣ - አባሳሙኤ ኮንዶሚኔም አካባቢ፣ - ጎንደር ዩኒቨርሲቲ በከፊል፣ ጂቲዜድ አካባቢ፣ - ቀበሌ 16 በከፊል፣ - ቀበሌ 14፣15፣1፣2 መሉ በሙሉ እና 3 በከፊል መሆኑ ነው የተገለጸው። @tikvahethmagazine @tikvahmagbot 23.0K viewsedited 07:52