የቡናና ሻይ ህንፃ የፍሳሽ ማስወገጃ ስራ ላይ በተሰማሩ ሰራተኞች ላይ አፈር ተደርምሶ ጉዳት ደረሰ ሜክሲክኮ አካባቢ በሚገኘው የቡናና ሻይ ህንፃ የፍሳሽ ማስወገጃ ለመቀየር እየሰሩ በነበሩ የቀን ሰራተኞች ላይ በተሰማሩ ሰራተኞች ላይ አፈር ተደርምሶ ጉዳት ደርሷል። በዚህም በአምስት ሰራተኞች ላይ ቀላል ጉዳት ሲደርስ የአፈሩ የተደረመሰበትን አንድ ሰራተኛ የማውጣት ስራ እየተከናወነ እንደሆነ ይገኛል ሲል #ኢብኮ ዘግቧል። የኮንስትራክሽን ደህንነት አጠባበቅ ችግር ለአደጋው መንስኤ እንደሆነ ሰራተኞቹ የተናገሩ ሲሆን የህንፃውን የፍሳሽ ማስወገጃ ኮንትራት ወሰዶ እያከናወነ የሚገኘው የደበበ ክንፈ ህንፃ ስራ ተቋራጭ ኢንጂነሮች በበኩላቸው አደጋው በአጋጣሚ የደረሰ እንደሆነ ገልፀዋል። @tikvahethmagazine 29.9K viewsedited 14:31