ወተት ውስጥ ውኃ ጨምረው ለሽያጭ ሊያቀርቡ የነበሩ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ ተወሰደ። በሰሜን ሸዋ ኩዩ ወረዳ ወተት ውስጥ ውኃ ጨምረው የወተቱን ጣዕም እንዲለቅ አድርገው ለሽያጭ ሊያቀርቡ ሲያጓግዙ የነበሩ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ መውሰዱን መንግስት ገልጿል። • @ThinkAbyssinia • 7.8K views05:17