ማርክ ዙከርበርግ ከሰባት አመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ከአሜሪካ ምርጥ አስር ቢልየነሮች ዝርዝር ውጪ ሆነ። የፌስቡክ መስራች ማርክ ዙከርበርግ እኤአ ከሴፕቴምበር 2021 ጀምሮ 76.8 ቢሊዮን ዶላር የሚያወጣውን ሀብቱን በማጣቱ፣ ከ400 የአሜሪካ ቢሊየነሮች ዝርዝር ውስጥ ከ3ኛ ወደ 11ኛ ደረጃ መውረዱን ፎርብስ ዘግቧል። ዙከርበርግ ለመጨረሻ ጊዜ ከአሜሪካ ምርጥ አስር ቢልየነሮች ዝርዝር ውጪ የነበረው እአአ በ2015 ነበር። • @ThinkAbyssinia • 3.3K views16:45