#Update የእሳት አደጋው በቁጥጥር ስር ውሏል ቦሌ መስፍን ቁርጥ እና ጠጅ ቤት የተከሰተዉ የእሳት አደጋ በተደረገው ከፍተኛ ርብርብ የከፋ አደጋ ሳያደርስ በቁጥጥር ስር የዋለ ሲሆን የአደጋው መንስዔ ከኩሽና አካባቢ የተነሳ ቃጠሎ መሆኑን የአደጋ መከላከል ሰራተኞች ለኢትዮ ኤፍኤም ተናግረዋል። አደጋው በንብረት ላይ ብቻ የተከሰተ ሲሆን መጠኑ ገና እየተጣራ ይገኛል። መልካም በአል • @ThinkAbyssinia • 8.0K views11:46