ሸኔ ከሰሞኑ በወለጋ ሆሮጉድሩ በንጹሀን ላይ ግድያ መፈፀሙን መንግስት ገለፀ ከሰሞኑ በወለጋ ሆሮጉድሩ በንጹሀን እና በሚሊሻ አባላት ላይ ግድያ የተፈጸመዉ በሸኔ መሆኑን መንግስት ተናግሯል። ቡድኑ በመንግስት የተገደሉትን ጃል ኡርጂ የተባሉትን የቡድኑ አዛዥ ደም በመበቀል ነዉ ብሏል። የመንግስት ኮሚኒኬሽን በጉዳዩ ላይ ያወጣው ሙሉ መግለጫ ከላይ ይመልከቱት። • @ThinkAbyssinia • 7.3K views09:28