Get Mystery Box with random crypto!

ኢሰመኮ የሰብዓዊ መብቶች ሁኔታ በእጅጉ መባባሳቸውን ለፓርላማው ባቀረበው የ9 ወራት ሪፖርት ገለፀ | Think Abyssinia

ኢሰመኮ የሰብዓዊ መብቶች ሁኔታ በእጅጉ መባባሳቸውን ለፓርላማው ባቀረበው የ9 ወራት ሪፖርት ገለፀ

ጸጥታ ኃይሎች የሚፈጽሙት ከፍርድ ውጭ ግድያ፣ ከመጠን ያለፈ ኃይል መጠቀም፣ ከፍርድ ቤት ትዕዛዝ ውጭ የዘፈቀደ እስር፣ የተራዘመ የቅድመ-ክስ እስር፣ ባንዳንድ የእስር ቦታዎች ያለ ኢሰብዓዊ አያያዝ፣ የሕጻናት ሕገወጥ እስር እና ጋዜጠኞችን፣ ተቃዋሚ ፖለቲከኞችንና የማኅበረሰብ አንቂዎችን አስገድዶ መሰወር ተደጋግሞ መከሰቱን ኮሚሽኑ ገልጧል።

ከሰሜኑ ጦርነት፣ ከብሄር ማንነት፣ ራስን በራስ ከማስተዳደር፣ ከአስተዳደር ወሰንና ከሐይማኖት ጋር የተያያዙ ግጭቶች ከፍተኛ የሰብዓዊ መብት ጥሰት ማስከተላቸውን ኮሚሽኑ ጨምሮ ጠቅሷል።

wazema radio

• @ThinkAbyssinia •