ለጥንቃቄ ነገ 21 ጊዜ መድፍ ይተኮሳል ተብሏል የኢትዮጵያ አርበኞች ቀን በዓል በነገዉ እለት ይከበራል፡፡ በዓሉን ምክንያት በማድረግ ነገ 21 ጊዜ መድፍ ይተኮሳል ተብሏል፡፡ መድፍ የሚተኮሰዉም ነገ ከንጋቱ 12:00 ሰዓት ላይ 21 ጊዜ መሆኑን መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የመከላከያ ሚኒስቴር ወታደራዊ ፖሊስ ዳይሬክቶሬት መድፉ ከንጋቱ 12:00 ሰዓት ላይ ለበዓሉ ክብር የሚተኮስ መሆኑን ገልጿል። • @ThinkAbyssinia • 7.7K viewsedited 13:15