ኬንያ ከኢትዮጵያ ጋር በሚያዋስናት መርሳቢት ግዛት አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አወጀች ኬንያ ከኢትዮጵያ ጋር በሚያዋስናት መርሳቢት ግዛት ላንድ ወር ከምሽት እስከ ንጋት አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማወጁን የአገሪቱ ዜና ምንጮች ዘግበዋል። አስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የታወጀው፣ በግዛቲቷ እየተባባሰ የሄደውን የጎሳ ግጭት እና የተደራጁ ቡድኖች ውንብድና ለመቆጣጠር ሲሆን፣ ጸጥታ ኃይሎችም ሕገወጥ ጦር መሳሪያዎችን እንዲነጥቁ ታዘዋል። መንግሥት የጎሳ ፖለቲከኞች የሚያስታጥቋቸው ሚሊሻዎች ግዛቲቱን የግጭት እና የአለመረጋጋት ቀጠና አድርገዋታል ሲልም ይከሳል። • @ThinkAbyssinia • 8.9K views09:49