አሁን ግን ቦሩ ዶዮ ከጦርነት ተመልሶ፣ ወልዶ ከብዶ ጠብቆታል። ዲማ በአሁኑ ሰዓት የ60 ዓመት ጎልማሳ ሲሆን ቤተሰቦቹ አግብቶ ዓይኑን በአይኑ እንዲያይ እያሰቡ መሆኑን ይናገራል። እርሱም በሕይወት ካለሁ የበፊቱን ረስቼ ሕይወቴን እንደ አዲስ መቀጠል እፈልጋለሁ ሲል ለቢቢሲ ተናግሯል። ምንጭ Bbc @Tfanos 240 views20:09