#አሁን #EFF_Election2014_2022 ዶ/ር ዳኛቸው ንግሩ በ100 ድምጽ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንን ለቀጣዮቹ አራት አመታት በምክትል ፕሬዝዳንት ለመምራት ተመርጠዋል። በተጨማሪም በስራ አስፈጻሚነት ቀጣዮን አራት አመታት የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የሚመሩት ይህንን ይመስላሉ ። ወ/ሮ ሀቢባ ሲራጅ ወ/ሮ ፋይዛ ረሻድ ወ/ት ብዙአየሁ ጀንበሩ አቶ ሙራድ አብዲ አቶ ሸረፋ ደለቾ አቶ አዲሱ ቃሚሶ አቶ ኡጁሉ አዳይ አቶ ሀሰን ኢብራሂም የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴው አባላት ሆነው ተመርጠዋል። @tengertsport @ቤቢ የአማኑኤል ልጅ 424 views15:08