የፌዴሬሽኑ ምክትል ፕሬዝዳንት ዶ/ር ዳኛቸው ነግሩ ሆነው ተመርጠዋል! የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በአሁን ሰዓት ምክትል ፕሬዝዳንት መምረጡ ይፋ ሆኗል ። በዚህም መሰረት ዶ/ር ዳኛቸው ነግሩ የፌዴሬሽኑ ምክትል ፕሬዝዳንት በመሆን ተመርጠዋል ። @tengertsport @ቤቢ የአማኑኤል ልጅ 387 viewsedited 14:58