Get Mystery Box with random crypto!

Tengert Sport

የቴሌግራም ቻናል አርማ tengertsport — Tengert Sport T
የቴሌግራም ቻናል አርማ tengertsport — Tengert Sport
የሰርጥ አድራሻ: @tengertsport
ምድቦች: ስፖርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 1.80K
የሰርጥ መግለጫ

Woman's sport information Source

Ratings & Reviews

2.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-08-30 16:48:27
ኢንተርናሽናል አልቢትር ሊዲያ ታፈሰ በህንድ አዝጋጅነት በሚካሄደው የዓለም ከ17 አመት በታች ዋንጫ ላይ በቪዲዮ ቫር ዳኝነት ትሳተፋለች::

@tengert sport
368 views13:48
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-28 18:26:03
541 views15:26
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-28 18:25:59
534 views15:25
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-28 18:21:07
#ማጠቃለያ

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ሲጠናቀቅ ከመርሐ ግብሩ መገባደድ አስቀድሞ አስተያየቶች ተሰጥተዋል ።

የኢፌዴሪ ባህል እና ስፖርት ሚንስትሩ ክቡር አቶ ቀጀላ መርዳሳ " እጩ የነበሩ ተፎካካሪዎች ለተመረጠው ፕሬዝዳንት የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት እንደሚያስተላልፉ እጠብቃለሁ " ብለዋል።

አያይዘውም " ኩርፊያ እንደማይኖር አውቃለሁ በሰለጠነ ዘመን ምርጫው ሰላማዊ በመሆኑ ደስተኛ ነን ፣ ጉባኤ ማድረግ ቀላል አይደለም ከባድ ነው ውጤት ያመጣ ይደገፋል ይበረታታል " ብለዋል።

የፌዴሬሽኑ ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳያስ ጅራ በሰጡት የመዝጊያ ንግግር " አምናችሁ ይሰራሉ ብላችሁ ሀላፊነት ስለጣችሁን እጅግ አድርገን እናመሰግናለን።

ምርጫ በደረሰ ቁጥር የሚነሳን ግሪሳ ሳትሰሙ ለምንም ሳትመኩ ይህን በማድረጋችሁ አመሰግናለሁ ነፃም ስለወጣችሁ እንኳን ደስ አላችሁ።

የፊፋው ፕሬዝዳንት ጂያን ኢንፋንቲኖ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት ለፕሬዝዳንቱ ሲያስተላልፉ በቀጣይ ፌዴሬሽኑን በተቻለ መጠን እንደሚያግዙ ቃል ገብተዋል።

ከመርሐ ግብሩ መጠናቀቅ አስቀድሞ በስፋራው የነበሩ የካፍ እና ፊፋ ታዛቢዎች ለአቶ ኢሳያስ ጅራ የእንኳን ደስ አለህ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል ።

@tengertsport    
@kidusyoftahe
@ቤቢ የአማኑኤል ልጅ
511 viewsedited  15:21
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-28 18:08:02
#አሁን

#EFF_Election2014_2022

ዶ/ር ዳኛቸው ንግሩ በ100 ድምጽ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንን ለቀጣዮቹ አራት አመታት በምክትል ፕሬዝዳንት ለመምራት ተመርጠዋል።

በተጨማሪም በስራ አስፈጻሚነት ቀጣዮን አራት አመታት የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የሚመሩት ይህንን ይመስላሉ ።

ወ/ሮ ሀቢባ ሲራጅ
ወ/ሮ ፋይዛ ረሻድ
ወ/ት ብዙአየሁ ጀንበሩ
አቶ ሙራድ አብዲ
አቶ ሸረፋ ደለቾ
አቶ አዲሱ ቃሚሶ
አቶ ኡጁሉ አዳይ
አቶ ሀሰን ኢብራሂም

የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴው አባላት ሆነው ተመርጠዋል።

@tengertsport
@ቤቢ የአማኑኤል ልጅ
424 views15:08
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-28 17:58:44
የፌዴሬሽኑ ምክትል ፕሬዝዳንት ዶ/ር ዳኛቸው ነግሩ ሆነው ተመርጠዋል!

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በአሁን ሰዓት ምክትል ፕሬዝዳንት መምረጡ ይፋ ሆኗል ።

በዚህም መሰረት ዶ/ር ዳኛቸው ነግሩ የፌዴሬሽኑ ምክትል ፕሬዝዳንት በመሆን ተመርጠዋል ።

@tengertsport
@ቤቢ የአማኑኤል ልጅ
387 viewsedited  14:58
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-28 17:52:53
የወንዶች ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ምርጫ ተጠናቆ በተደረገው ቆጠራ መሰረት አዲሱ ቃሚሶ 105 ድምፅ ፣ ዶ/ር ዳኛቸው ንግሩ 100 ድምፅ ፣ አቶ ሸረፋ ዴለቾ 86 ድምፅ ፣ ሙራድ እብድ 83 ድምፅ ፣ እንዲሁም አሰር ኢብራሂም 73 ድምፅ አሸናፊዎች ሆነዋል።

ቀሪ ዘጠነኛ ተወዳዳሪ በአፋር እና ደቡብ ምዕራብ ክልልች በማሙያ ምርጫ የሚመረጥ ይሆናል።

@tengertsport
@ቤቢ የአማኑኤል ልጅ
390 viewsedited  14:52
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-28 17:32:03
በድሬዳዋ ከተማ በአሰልጣኝነት እና በኢትዮጵያ የሴቶች ከ20 ዓመት በታች ምክትል አሰልጣኝነት ስታገለግል የቆየችው አሰልጣኝ ቡዛየሁ ጀምበሩ በድሬደዋ ከተማ በመወከል ለኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ከተመረጠች በኃላ አስተያየቷን ሰጥታለች

@tengertSport
@ቤቢ የአማኑኤል ልጅ
418 views14:32
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-28 16:38:03
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ለሴት ስራ አስፈጻሚነት በሰፊ የድምጽ ብልጫ የተመረጡት ሀቢባ ሲራጅ ለትዕንግርት ስፖርት አስተያየታቸውን ሠጥተዋል!
427 views13:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-28 14:15:02
በአሁኑ ሰዓት የጉባኤው አባላት የሴት የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት የመምረጥ ሒደት በማጠናቀቅ ቀጣይ አራት አመት በሴት ስራ አስፈጻሚነት የሚመሩትን ጉባኤው መርጧል በዚህም!

1.ሀቢባ ሲራጅ - 101 ድምፅ
2.ፋይዛ ረሽድ - 65 ድምፅ
3.ቡዛየሁ ጀምበሩ - 63 ድምፅ

በቀጣይም የወንዶች የስራ አስፈጻሚ ምርጫ የሚከናወን ይሆናል!

@tengertsport
@ቤቢ የአማኑኤል ልጅ
447 views11:15
ክፈት / አስተያየት ይስጡ