የወንዶች ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ምርጫ ተጠናቆ በተደረገው ቆጠራ መሰረት አዲሱ ቃሚሶ 105 ድምፅ ፣ ዶ/ር ዳኛቸው ንግሩ 100 ድምፅ ፣ አቶ ሸረፋ ዴለቾ 86 ድምፅ ፣ ሙራድ እብድ 83 ድምፅ ፣ እንዲሁም አሰር ኢብራሂም 73 ድምፅ አሸናፊዎች ሆነዋል። ቀሪ ዘጠነኛ ተወዳዳሪ በአፋር እና ደቡብ ምዕራብ ክልልች በማሙያ ምርጫ የሚመረጥ ይሆናል። @tengertsport @ቤቢ የአማኑኤል ልጅ 390 viewsedited 14:52