በድሬዳዋ ከተማ በአሰልጣኝነት እና በኢትዮጵያ የሴቶች ከ20 ዓመት በታች ምክትል አሰልጣኝነት ስታገለግል የቆየችው አሰልጣኝ ቡዛየሁ ጀምበሩ በድሬደዋ ከተማ በመወከል ለኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ከተመረጠች በኃላ አስተያየቷን ሰጥታለች @tengertSport @ቤቢ የአማኑኤል ልጅ 418 views14:32