Get Mystery Box with random crypto!

Tariku Abera

የቴሌግራም ቻናል አርማ tarikuabera — Tariku Abera T
የቴሌግራም ቻናል አርማ tarikuabera — Tariku Abera
የሰርጥ አድራሻ: @tarikuabera
ምድቦች: ሃይማኖት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 6.00K
የሰርጥ መግለጫ

ኦርቶዶክሳዊ የወንጌል አገልግሎት

Ratings & Reviews

2.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 3

2022-07-10 20:47:57
1.4K views17:47
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-10 20:38:47
1.3K views17:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-10 20:38:24 ★ ኢትዮጵያውያን ልክ እንደሲራላንካ ሕዝብ በመንግሥት ላይ እርምጃ ካልወሰድን በኑሮ ውድነትና በአሰቃቂ ጭፍጨፋ ስንሰቃይ እንኖራለን።★

★ ሲራላንካውያን በከፍተኛ ሕዝባዊ አመጽ ቤተመንግሥት ድረስ በመግባት የሃገሪቱን ጠቅላይ ሚኒስትርና ፕሬዝደንት አስወግደዋል።ሕዝብ ሁሌም ያሸንፋል።ኢትዮጵያውያን እንንቃ።ሲሪላንካ ልክ እንደ ኢትዮጵያ በመሪዎች እንዝላልነትና ጠባብ አስተሳሰብ በብዙ ችግርና የኑሮ ውድነት የምትሰቃይ ሀገር ነች።★

What’s Happening in Sri Lanka? What to Know About the Protests and Economic Crisis

Public anger over the country’s economic crisis has forced the president and prime minister to agree to resign.

Sri Lanka’s sovereign-debt crisis has crippled its economy and sparked months of political turmoil and public unrest. With its foreign reserves drained to near zero, the South Asian nation fell into default in May and has struggled to secure essential imports such as fuel and medicines.
Monthslong antigovernment demonstrations took a dramatic turn on July 9, when police were unable to hold back large crowds of protesters who stormed and occupied the official residences of President Gotabaya Rajapaksa and Prime Minister Ranil..

https://www.google.co.uk/url?sa=t&source=web&rct=j&url=https://www.aljazeera.com/amp/gallery/2022/7/10/photos-all-that-happened-in-sri-lanka-on-big-day-of-protests&ved=2ahUKEwiG2q_t7-74AhXFVMAKHasrBVIQ0PADKAB6BAgEEAE&usg=AOvVaw2dZsqmk9ivsG4rMvwwckuQ
1.2K viewsedited  17:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-10 17:46:06
1.2K views14:46
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-10 17:45:52 ሰይጣንን በጠጠር

የሙስሊሞች በዓል በመጣ ቁጥር አንድ የሚያዝናናኝ ነገር ስለማላጣ ቴሌቪዥን መስኮት ላይ ማፍጠጤ፣ ጆሮዬን የሬዴዮ ጣቢያዎች ላይ መሰካቴን ልምድ አድርጌዋለሁ፡፡ ባለፈው የረመዳን በዓላቸው ላይ ሀሰን ታጁ የሚባለው ኡዝታዝ "ሰማይና ምድር፣ ያለፈውና የሚመጣው ትውልድ፣ አጠቃላይ ዩኒቨርሱ ሁሉ ከመሐመድ ጋር በአንድ ሚዛን ላይ ቢቀመጥ ነቢዩ መሐመድ ይመዝናሉ" በማለት ለሳምንታት ያህል ሲያስቀኝ ሰንብቷል፡፡ ይህንንም "የመቃብር ድንጋዮች" በሚለው ጽሑፍ አስነብቤያችሁ ነበር፡፡

ዛሬ በአረፋ በዓላቸው ላይ ደግሞ "ምን ይሉ ይሆን?" በሚል ኤፍ ኤም ሬዴዮኖችን ሳስስ አንዱ ተንታኝ ነኝ ባይ ከተፍ አለና የበዓሉን ምክንያት ማብራራት ጀመረ፡፡ በመሐልም የሰይጣንን መውገር ምሳሌ የሆነውን የጠጠር ውርወራ መነሻ ሲገልፅ "ነቢዩ ኢብራሒም ልጃቸው እስማኤልን ለመሰዋት ሲሄዱ በመንገዳቸው እየገባ የሚፈታተናቸውን ሰይጣን 'ላ ኢለላ ኢላሓ ሙሐመድ ረሱለላሕ' በማለት ድንጋይ በመወርወር ስላባረሩት ነው" አለና አረፈው፡፡ ነገሩ እንደ ወትሮው ሊያስቀኝ አልቻለም፡፡ ለካ ቀልድም ሲበዛ መራር ስሜት ይፈጥር ኖሯል፡፡ "እነዚህ ሰዎች የሚናገሩትንም አያውቁም እንዴ?" ስል አስበኩና በሐዘን ተዋጥኩ፡፡ ያሳዘነኝ አብርሃም ሰይጣንን ሲቃወም በመሐመድ ስም ነው መባሉ ነው፡፡ ለመሆኑ አብርሃም መሐመድን የት ያውቀውና ነው "መሐመድም የአላህ መልዕክተኛ ነው" ሲል ያወጀው?? ደግሞስ ኢብራሒም ራሱ ነቢይ ከሆነ ሰይጣንን በድንጋይ የሚያባርር የሰፈር ዱርዬ ማድረግ ተገቢ ነውን?? ሰይጣንስ በጸሎትና መናፍስትን በሚያርቅ ብርቱ መለኮታዊ ስም የሚሸሽ እንጂ በድንጋይ የሚባረር ውሻ ነው እንዴ??

ሌላው ደግሞ የዘንድሮው የአረፋ በዓል 1441ኛው ነው ይሉንና መልሰው ደግሞ በዓሉ የአብርሃም፣ የልጁና የአጋር መታሰቢያ መሆኑን ይነግሩናል፡፡ እኛ ደግሞ ታዲያ ምነው ይህ በዓል ከመሐመድ መነሳት በፊት በነበሩት ከ3ሺህ በሚልቁ ዓመታት ሳይከበር ቀረ?? ስንል እንጠይቃለን፡፡ ቀዳሚዎቹ ነቢያትስ ያዕቆብና ሙሴ፣ ዳዊትና ሰለሞን፣ ሕዝቅኤልና ዮሐንስ...ሌሎቹም እንዴት ሳያከብሩት ቀሩ?? ወይንስ እነርሱን አላህ አላካቸውም ልትሉን ይሆን?? እውነታው ግን መሐመድ አስቀድሞ የነበሩት ነቢያት የማያውቁትን ልምምድ ከቁረይሽና ከሳቢያን የጣኦት አከባበር ኮርጆ ያመጣው መሆኑ ነው፡፡ ወገኖቹ ቁረይሾችን ለማስደሰት ሲል ጥንካሬውንም ለማሳያት የሳፋና የመራዋ እንዲሁም የካዕባን ሥርዓት ይፈፅም ነበር፡፡ ቡኻሪ በዘገበው ሀዲስ ላይ የሚከተለው ታሪክ ይገኛል ☞ አሲም እንደተረከው "አናስ ቢን መሊክን እንዲህ በማለት ጠየኩት 'በሳፋና መርዋ መካከል ያለው የሃይማኖት ሥርዓት መተግበሩ ያስጠላሃልን?' እርሱም እንዲህ ሲል መለሰልኝ 'አላህ ሁለቱ ተራሮች ሳፋና መርዋ የአላህ ምልክቶች ናቸው በማለት አንቀፅ እስካወረደበት ጊዜ ድረስ የሃይማኖት ሥርዓቶቹ የድንቁርናው ዘመን ሥርዓቶች በመሆናቸው እጠላቸው ነበር" (bukhari፡ vol.2 book 26 no.710)፡፡ ከሀዲሱ እንደምንረዳው ራሳቸው የድንቁርና ዘመን በሚሉት በጣኦት አምልኮ ዘመናቸው ይፈፅሙት የነበረ የጣኦታት ልማድ ነው፡፡ መሐመድ ታዲያ ተቀባይነት ለማግኘት ሲል ከመጽሐፍ ቅዱስ ጋር መጠጋጋት ስለሚወድ ከአብርሃምና ከአጋር ጋር ሊያስተሳስረው ሲሞክር እናያለን፡፡ ነገር ግን ራሱን ለራሱ ምስክር ከማድረግ በቀር አንድም ጥንታዊ ነቢይ ወይም መጽሐፍ ለዚህ የጣኦት ልማድ እውቅና አይሰጥም፡፡ አንዳንድ የዋህ ሙስሊሞች "ይህ ሥርዓት ከጣኦት ልምምድ ጋር ቀላቀሉት እንጂ ከጥንት ጀምሮ በአረቦች ይከበር ነበር" ይላሉ፡፡ ይህ አስተሳሰብ ግን ማደንዘዣ መርፌ ነው፡፡ አረቦች አንድም ነቢይ እንዳልተላከላቸው ምንም ዓይነት መጽሐፍም እንዳልተሰጣቸው ራሱ አላህ ደጋግሞ ተናግሯል፡፡ ታዲያ በየትኛው ነቢይና መጽሐፍ ተመርተው ነው ለዚህ ወግ የበቁት?? መሐመድንስ "የሙስሊሞች መጀመሪያ ተደረግሁ" ያለው ከወገኖቹ አረቦች የመጀመሪያው ሙስሊም ስለሆነ ነው ትሉን የለ እንዴ??

ሌላው ገራሚ ነገር ከመጽሐፍ ቅዱስ በቀጥታ ተኮርጆ አነስተኛ መሻሻል ተደርጎለት የቀረበው የአብርሃም ልጁን የመሰዋት ታሪክ ነው፡፡ ሊሰዋ የሄደው ይስሐቅ ቢሆንም እንኳ ነገሩን አረባዊ ለዛ ለመስጠት በቅጥፈት ተሰዊው እስማኤል እንደሆነ ቁርአኑ ይተርካል፡፡ እኛ ክርስቲያኖች በይስሐቅ ምትክ የተሰዋው በግ የክርስቶስ ምሳሌ እንደሆነ እናምናለን፡፡ ጌታ ኢየሱስ የእግዚአብሔር በግ ተብሎ ከመጠራቱም ባሻገር ስለ ሰው ልጆች ምትክ ሆኖ ለዓለሙ ሁሉ ተሰዉታል፡፡ ስለዚህም ምሳሌው ያማረና ጆሮ ገብ ከመሆኑም ሌላ እኛ የከብት መሥዋዕት የምናቀርብበት ምክንያት የለም፡፡ መሥዋዕቱ በክርስቶስ ተፈፅሟልና፡፡ ታሪክ መዝረፍና አጣሞ ማቅረብ እንጂ ትርጉሙና ምሥጢሩን የማይረዳው እስልምና ይህን ታሪክ ይዤ ለአላህ የእርድ መሥዋዕት አቀርባለሁ ይላል፡፡ ለፈጣሪ የሚቀርብን መሥዋዕት ታዲያ መልሶ እንዴት ሰው ይበላዋል?? አብርሃም በልጁ ምትክ የሰዋውን በግ በልቶት ነበርን?? እስልምና ከመውተፍተፍ በቀር ምላሽ እንደሌለው ቢታወቅም ከመጠየቅ አንቦዝንም፡፡

ሌላው አስቂኝ ነገር የ2 ዓመት ኃጢአት ያስተሰርያል የሚባለው የሜዳ ላይ ጸሎት ነው፡፡ ደግሞ እኮ ያለፈውንም የሚመጣውንም ኃጢአት የሚደመስስ ነው ይላሉ፡፡ የሙስሊሞች አምላክ ግን የኃጢአት ፈቃድ የሚሰጥ፣ ለወንጀል ፈቃድም ቅድመ ክፍያ የሚበላ እንዴት ያለው አምላክ ነው?? አሸባሪ ሙስሊሞች ሀገር ምድሩን በፈንጅ የሚያናውጡት፣ ንፁሐንንም በጭካኔ የሚያርዱት ይቺን ጉደኛ ላይሰንስ በየዓመቱ ስለሚያሳድሱ ነው ለካ..! ለእንዲህ ያለው ጉድ ልብ ይስጥልን ከማለት ሌላ ምን ይባላል...?! ልብ ይስጥልን...!!!

------- ማርያማዊት ገብረመድኅን -------
1.3K views14:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-08 00:19:06
1.7K views21:19
ክፈት / አስተያየት ይስጡ